እምነትህን ከቁርአንና ከሐዲስ ያዝ ክፍል ስምንት ከአላህ ሌላ መቃረብ (ታዋሱል ) አማለጅ ወይም አማካይ ማድረግ ሑክም

ቭድዮዎች የመስታውቅያ ካርድ
ርእስ: እምነትህን ከቁርአንና ከሐዲስ ያዝ ክፍል ስምንት ከአላህ ሌላ መቃረብ (ታዋሱል ) አማለጅ ወይም አማካይ ማድረግ ሑክም
ቃንቃ: አማርኛ
ሙሃዳራ አቅራቢ: መሐመድ ሀሳን ማሜ
በምህፃሩ አገላለፅ: ይህ ሙዳራ ስለ : እምነትህን ከቁርአንና ሐዲስ ያዝ በሚል ርዕስ ያደርገው ሙሃዳራ ነው በዝህ ሙሃዳራ አቂዳ (እምነት) ማለት በጣም ለሰው ልግጅ መሰራታዊ ከሆኑ ነገሮች ዋናው በመሆኑ እምነትን (አቂዳ )ከቁርአንና ሐዲስ መያዝ ይገባል ምክንያቱም ቁርአንና ሐዲስ የትክክለኛ እምነት (አቂዳ )ምንጮች ናቸውና እናም ከአንድ አላህ በስተቀር ሌላ አማላጅ ወይም አማካይ ማድረግ የለብንም በማለት ዳኢው አብራርቷል ይህንን አስመክቶ በስፋት ከቁአንና ሐዲስ ማስረጃ በማንሳት የተደረገ ሙሃዳራ ነው ::
የተጨመረው ዕለት: 2015-02-28
አጭሩ ሊንክ: http://IslamHouse.com/816667
ይህ ካርድ በሚቀጥለው ቃንቃዎች የተተሮጎመ ነው: አረብኛ
Attachments ( 3 )
1.
እምነትህን ከቁርአንና ከሐዲስ ያዝ ክፍል ስምንት ከአላህ ሌላ መቃረብ (ታዋሱል ) አማለጅ ወይም አማካይ ማድረግ ሑክም
60.7 MB
2.
እምነትህን ከቁርአንና ከሐዲስ ያዝ ክፍል ስምንት ከአላህ ሌላ መቃረብ (ታዋሱል ) አማለጅ ወይም አማካይ ማድረግ ሑክም
3.
816667.mp3
7.4 MB
: 816667.mp3.mp3
Go to the Top